“አሜሪካ ሕወሓትን ስልጣን ላይ በማምጣቱ ረገድ ጥሩ ያልሆነ ሚና ተጫውታለች፤ ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ያላት አገር ግን አይደለችም” – ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ17:06Dr Yohannes Gedamu (L) and Neamin Zeleke Source: N.Zeleke and Y.Gedamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.8MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ የወቅቱን የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎች ውሱንነትተቃውሞና ብሔራዊ ጥቅምShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ