ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ - ፕ/ር ዓለም ሃብቱ

Prof Alem Habtu

Prof Alem Habtu. Source: A. Habtu

ፕ/ር ዓለም ሃብቱ - የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት በሰሜን አሜሪካ ፕሬዚደንት (ዛሬ በሕይወት የሉም)፤ ስለ ሕብረቱ ምሥረታና እንቅስቃሴዎች፣ የኢትዮጵያ ኤምባሲንና ጄኔራል ተፈሪ በንቲን ስለምን በቁጥጥር ስር እንዳዋሉ ያወጋሉ። “የብሔር ጥያቄ በተማሪዎች ንቅናቄ ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው ከኤርትራ ነፃ አውጪ ግንባር ድጋፍን ለማግኘት የሚል አስተያየት አለኝ”ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • ከሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ማኅበር ወደ የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት መለወጥ
  • ከተማሪዎች እንቅስቃሴ ወደ ፖለቲካ ፓርቲ ምሥረታ ሽግግር
  • በተማሪዎች ንቅናቄ የኢትዮጵያውያን ሴት ተማሪዎች ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now