“የኢትዮጵያ መንግሥት የሞራል ከፍታ እያለው በዳተኝነት በኢንተርናሽናል ዲፕሎማሲ የተሸነፈው በተደራጀ ኃይል ሳይሆን በሕወሓት አክቲቪስቶች ነው” - ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

Panel Discussion

Seblework Tadesse (L) and Dr Sherif Seid (R). Source: S.Seid and SW.Tadesse

ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በብሪስበን የደቡብ ማሕበረሰብ ሐብ ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የመንግሥት የኮሙኒኬሽን አቅም ማነስ
  • የቢሮክራቶችና ዲፕሎማቶች ብቃት ጥያቄ
  • አገራዊ ችግሮችን በውል ያለመረዳት ጉዳይ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now