ምርጫ 2013 - “ምረጥ ኢትዮጵያ” ለምን?

Zekarias Getachew and Capt. Abiy Gebrehiwot

Zekarias Getachew and Capt. Abiy Gebrehiwot. Source: Z.Getachew and A.Gebrehiwot

አቶ ዘካርያስ ጌታቸው - የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ዋና አስተባባሪ፤ ካፒቴን ዐቢይ ገብረሕይወት - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት ሊቀመንበርና የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ አስተባባሪ፤ የ2013ቱን አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክተው እያደረጉ ስላለው የባሕር ማዶ የምርጫ ዘመቻ እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ዓላማና ግቦች
  • የ 1 ለ 5 ማኅበረሰባዊ ትስስሮሽ ለምን?
  • የምርጫ 2013 ፋይዳዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now