የገና በዓል አከባበር በቅይጥ ጋብቻ ውስጥ

Lili Admasu (L), Tadele Feleke and his wife (T-R) and Firehiwot Mandefro with her family (R-B) Source: Supplied
ነዋሪነታቸው በአገረ አውስትራሊያ የሆነው ወ/ሮ ሊሊ አድማሱ፣ ወ/ሮ ፍሬሕይወት ማንደፍሮና አቶ ታደለ ፈለቀ የጋብቻ ሕይወታቸው የተሳሰረው ኢትዮጵያውያን ካልሆኑ ዜጎች ጋር ነው። በየዓመቱ ክብረ በዓላት በመጡ ቁጥር በባሕላዊ ዝንቅነት አክብረው ይውላሉ። ስለ ዘንድሮው በዓለ ገና አከባበራቸውም ያወጋሉ።
Share