ነዋሪነታቸው በአገረ አውስትራሊያ የሆነው ወ/ሮ ሊሊ አድማሱ፣ ወ/ሮ ፍሬሕይወት ማንደፍሮና አቶ ታደለ ፈለቀ የጋብቻ ሕይወታቸው የተሳሰረው ኢትዮጵያውያን ካልሆኑ ዜጎች ጋር ነው። በየዓመቱ ክብረ በዓላት በመጡ ቁጥር በባሕላዊ ዝንቅነት አክብረው ይውላሉ። ስለ ዘንድሮው በዓለ ገና አከባበራቸውም ያወጋሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Lili Admasu (L), Tadele Feleke and his wife (T-R) and Firehiwot Mandefro with her family (R-B) Source: Supplied
Published
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends



