"SBS ለሁሉም ማኅበረሰቦች መድረክ በማቅረብ ያለውን ቁርጠኝነትና የአውስትራሊያን እውነተኛ ማንነት የሚያንፀባርቅ የሚዲያ ዐውድ እንዲቀረፅ ረድቷል"አምባሳደር አንዋር ሙክታር

Amb Anuwar Muktar Mohammed.png

Ambassador Anuwar Muktar Mohammed, Deputy Head of Mission at the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Canberra, Australia. Credit: AM.Mohammed

አምባሳደር አንዋር ሙክታር መሐመድ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ምክትል የሚሲዮን መሪ፤ የSBSን 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • SBS50
  • ፋይዳዎች
  • የኢትዮጵያና አውስትራሊያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች
  • የመልካም ምኞት መልዕክት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now