ኢትዮጵያ የ12 ባለ ኮከብ ሆቴሎችን ደረጃ ነጠቀች

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 7.7 ቢሊየን ብር ተዘርፏል ቢባልም 'የዝርፊያ ሙከራ እንጂ ዘረፋ አልተካሔደብኝም' አለ


ታካይ ዜናዎች
  • የአፍሪካ ልማት ባንክ በተያዘው የአውሮፓውያን ዓመት (2025) የኢትዮጵያ ኦኮኖሚ በሰባት በመቶ ያደርጋል ብሎ እንደሚጠብቅ ማስታወቅ
  • ለቡና ላኪነት የብቃት ማረጋገጫ ለማግኘት ያስፈልግ የነበረውን የገንዘብ መጠን በ10 እጥፍ ሊያሳድግ መሆኑ
  • የዓለም ገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ ከሚሰጠው ገንዘብ ውስጥ 260 ሚሊየን ዶላር ሊለቅ እንደሁ መነገሩ
  • ኢትዮጵያ ውስጥ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የመጀመሪያው ሞት መመዝገብ
  • ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ በቀጣዩ ሳምንታት የምሥረታ ጉባኤውን ትግራይ ውስጥ እንደሚጀምር ማስታወቅ
  • የ49 ኢትዮጵያውያን በአውሮፓ ኅብረት ነፃ የትምህርት ዕድል ማግኘት
  • መስማት ለተሳናቸው ዜጎች የመንጃ ፈቃድ ስልጠና ለመስጠት መወጠን

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now