የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሥራ አመራሮች ሥራ በለቀቁ በአምስት ዓመታት ውስጥ በማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ወይም አመራር እንዳይሆኑ የሚደነግግ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ቻይና የኢትዮጵያ አኩሪ አተር ምርቶች ወደ ሀገሯ እንዲገቡ ፈቃድ ሰጠች


ታካይ ዜናዎች
  • ሽብርተኛነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ ውስጥ መርማሪው ከግድያ ውጪ የትኛውንም ድርጊት ቢፈፅም 'ተጠያቂ አይሆንም' የሚለው ድንጋጌ እንዲወጣ መደረግ
  • የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዋዕለ ንዋዮች ገበያ በእዚህ ሳምንት ይፋዊ ግብይት ጅመራ
  • USAID ቢዘጋም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የተፈፀመው የሁለትዮሽ የእርዳታ ስምምነቶች በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ስር በተዘረጋ አዲስ መዋቅር ስር እንደሚቀጥሉ በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ማስታወቅ
  • በጫካ ፕሮጄክት አካባቢ ከአራት ሺህ በላይ የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት በመንግሥትና የግል አጋርነት የ67 ቢሊየን ብር ስምምነት ፍረማ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now