የኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት ለውጭ ባንኮችና ሙዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች በይፋ መከፈቱን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ኢትዮጵያን ጨምሮ 39 ሀገራት በግጭቶችና አለመረጋጋቶች ምክንያት የከፋ ረሃብና ድህነት ማዕከል እየሆኑ ስለመሆናቸው የዓለም ባንክ ባወጣው ይፋ ሪፖርት አመላከተ


ታካይ ዜናዎች
  • ከ61 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ኅብረተሰቡ ተቀላቅለዋል ሲል የኢትዮጵያ ተሃድሶ ኮሚሽን መግለጥ
  • በኢትዮጵያ ወጣቶች በግብርና ዘርፍ መሠማራት የማይፈልጉት ዘርፉ በቴክኖሎጂ ባለመታገዙ እንደሁ መነገር
  • የኢትዮጵያዊው ወጣት በረከት እንግዳ የሞባይልና ኮምፒዩተር የደሕንነት ሥርዓት መከወኛ ማረጋገጫ በማበልፀግ የአምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት መቀበል
  • በዓረብ ሀገራት የሚገኙት አብዛኛዎቹ አቦሸማኔዎች በሕገወጥ ሁኔታ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ መሆናቸው መነገር
  • ባለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት ከተተከሉ ከ40 ቢሊየን በላይ ችግኞች ውስጥ ከ10 ቢሊየን በላይ በዓባይ ተፋሰስ አካባቢ የተተከሉ መሆን

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service