የቀድሞው የአደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣና ቤተሰቦቻቸው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በሩብ ዓመት ክንውኑ በትግራይና አማራ ክልሎች ከ20 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማስቻሉን አስታወቀ


አንኳሮች
  • 'ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ሕወሓት የፈፀማቸው ትንኮሳዎች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ናቸው' አሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
  • ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ተሽከርካሪዎች ከፖሊስ ፈቃድ ውጪ መጠገን፣ ቀለም መቀየር ወይም ወደ ሌላ ይዞታ መለወጥ በወንጀል እንደሚያስጠይቅ የአዲስ አበባ ትራፊክ አስተዳደር አስታወቀ
  • 43 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ የእርሻ መሬት በአሲዳማነት የተጠቃ ነው ተባለ
  • በሳዑዲ ዓረቢያ ሁለት ኢትዮጵያውያን አንድ ሕንዳዊ በመግደል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ
  • በኢትዮጵያ ለደረሰው የቦይንግ 737 MAX አውሮፕላን አደጋ የካሣ ክስ ችሎት ሺካጎ ውስጥ ተጀመረ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service