የቀድሞው የአደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣና ቤተሰቦቻቸው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በሩብ ዓመት ክንውኑ በትግራይና አማራ ክልሎች ከ20 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማስቻሉን አስታወቀ


አንኳሮች
  • 'ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ሕወሓት የፈፀማቸው ትንኮሳዎች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ናቸው' አሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
  • ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ተሽከርካሪዎች ከፖሊስ ፈቃድ ውጪ መጠገን፣ ቀለም መቀየር ወይም ወደ ሌላ ይዞታ መለወጥ በወንጀል እንደሚያስጠይቅ የአዲስ አበባ ትራፊክ አስተዳደር አስታወቀ
  • 43 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ የእርሻ መሬት በአሲዳማነት የተጠቃ ነው ተባለ
  • በሳዑዲ ዓረቢያ ሁለት ኢትዮጵያውያን አንድ ሕንዳዊ በመግደል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ
  • በኢትዮጵያ ለደረሰው የቦይንግ 737 MAX አውሮፕላን አደጋ የካሣ ክስ ችሎት ሺካጎ ውስጥ ተጀመረ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now