የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2017 በጀት ዓመት ከሰጣቸው አገልግሎቶች 7.6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፈው አንድ ዓመት በሀገሪቱ በርካታ አሳሳቢ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታዎች እንደተከሰቱ፤ በተለይም በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች በመንግሥት ኃይሎችና ታጣቂ ቡድኖች መካከል የሚካሔዱ የትጥቅ ግጭቶች በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነትና የነፃነት መብቶች ጥሰቶችን እንዳስከተለ በዓመታዊ ሪፖርቱ አመለከተ።


ታካይ ዜናዎች
  • በነሐሴ ወር በረዶ የቀላቀለና ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ
  • የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን በጀልባ መስጠም አደጋ ሕይወታቸውን ባጡ ኢትዮጵያውያን የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጠ
  • በአዲስ አበባ የሚገኙ 41 ቀላል ባቡሮችን ሙሉ በሙሉ ወደ አገልግሎት ለማሠማራት ከውጭ ተቋማት ድጋፍ እየተፈለገ ነው ተባለ
  • ሩብ ሚሊዮን የሚጠጉ የቀረሶ አሣ ጫጩቶች ወደ ጣና ሐይቅ መጨመራቸው ተነገረ
  • ኢትዮጵያ ከካናዳም ሆነ ከየትኛውም ሀገር ጋር የሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት የላትም ተባለ

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2017 በጀት ዓመት ከሰጣቸው አገልግሎቶች 7.6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ | SBS Amharic