የኢትዮጵያን ድንበር የማካለል ሥራ ተቋማዊ ቅርፅ ሰጥቶ እንዲከናወን የሚያደርግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በኢትዮጵያ ከሚገኙ 31 ባንኮች ውስጥ ሶስቱ ብቻ ሴት የቦርድ ሊቀመንበር እንዳላቸው ተመለከተ


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀጣዩን ምርጫ በዲጂታል ሥርዓት እንደሚያከናውን መግለጥ
  • የጠ/ር ዐቢይ አሕመድ ከውጭ የሚመጣ እርዳታ የራሳችንን ጉዳይ በራሳችን መክረን እንዳንወስን እያደረገን ነው ማለት
  • በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 17 መድረስ
  • ለአደጋ ስጋት ድጎማ ከመንግሥትና ከግል ተቋማት ሠራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ክፍል መሰረዝ
  • ከሚስቱ ውጪ ያስወለደውን የሁለት ሳምንት ልጁን ከድብቅ ፍቅረኛው ጋር በመተባበር አንቀው ከገደሉ በኋላ አንገቱን ቆርጠው የቀበሩ ግለሰቦች በእሥራት መቀጣት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service