Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የኢትዮጵያን ድንበር የማካለል ሥራ ተቋማዊ ቅርፅ ሰጥቶ እንዲከናወን የሚያደርግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

በኢትዮጵያ ከሚገኙ 31 ባንኮች ውስጥ ሶስቱ ብቻ ሴት የቦርድ ሊቀመንበር እንዳላቸው ተመለከተ


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Share this with family and friends


በኢትዮጵያ ከሚገኙ 31 ባንኮች ውስጥ ሶስቱ ብቻ ሴት የቦርድ ሊቀመንበር እንዳላቸው ተመለከተ


አንኳሮች

  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀጣዩን ምርጫ በዲጂታል ሥርዓት እንደሚያከናውን መግለጥ
  • የጠ/ር ዐቢይ አሕመድ ከውጭ የሚመጣ እርዳታ የራሳችንን ጉዳይ በራሳችን መክረን እንዳንወስን እያደረገን ነው ማለት
  • በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 17 መድረስ
  • ለአደጋ ስጋት ድጎማ ከመንግሥትና ከግል ተቋማት ሠራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ክፍል መሰረዝ
  • ከሚስቱ ውጪ ያስወለደውን የሁለት ሳምንት ልጁን ከድብቅ ፍቅረኛው ጋር በመተባበር አንቀው ከገደሉ በኋላ አንገቱን ቆርጠው የቀበሩ ግለሰቦች በእሥራት መቀጣት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now