የኢትዮጵያን ድንበር የማካለል ሥራ ተቋማዊ ቅርፅ ሰጥቶ እንዲከናወን የሚያደርግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በኢትዮጵያ ከሚገኙ 31 ባንኮች ውስጥ ሶስቱ ብቻ ሴት የቦርድ ሊቀመንበር እንዳላቸው ተመለከተ


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀጣዩን ምርጫ በዲጂታል ሥርዓት እንደሚያከናውን መግለጥ
  • የጠ/ር ዐቢይ አሕመድ ከውጭ የሚመጣ እርዳታ የራሳችንን ጉዳይ በራሳችን መክረን እንዳንወስን እያደረገን ነው ማለት
  • በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 17 መድረስ
  • ለአደጋ ስጋት ድጎማ ከመንግሥትና ከግል ተቋማት ሠራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ክፍል መሰረዝ
  • ከሚስቱ ውጪ ያስወለደውን የሁለት ሳምንት ልጁን ከድብቅ ፍቅረኛው ጋር በመተባበር አንቀው ከገደሉ በኋላ አንገቱን ቆርጠው የቀበሩ ግለሰቦች በእሥራት መቀጣት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now