ለባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንደምክንያት ሲጠቀሱ የነበሩት አስገዳጅ የቦንድ ግዢና የብድር ጣሪያ ገደብ የሚደነግጉ መመሪያዎች ሊሻሩ ነው

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ሰሞኑን በሀገር አቀፍ ደረጃ 'ከፊል' ያሉትን የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ ላይ ያሉት የጤና ባለሙያዎች ያነሷቸው የደመወዝ፣ የጥቅማ ጥቅምና ምቹ የሥራ ሁኔታ ጥያቄዎቻቸው ምላሽ ካላገኙ 'ሙሉ' የሥራ ማቆም አድማ ሊያደርጉ እንደሚችሉ አሳሰቡ፤ የጤና ሚኒስቴር አስፈላጊውን ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ።


ታካይ ዜናዎች
  • የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ መነገር
  • ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገነቡ ከ30 ዓመታት በላይ ያስቆጥሩት አራት የመስኖ ፕሮጄክቶች የታሰበውን ያህል አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆናቸው ሀገሪቱ በአማካይ ከ48 ቢሊየን ብር በላይ በየዓመቱ እያጣች መሆኑ
  • የብፁዕ አቡነ ማቲያስ መልዕክት "ሁሉን የሚያግባባ ነገር ፈልጉና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ፍቱ"
  • የ14 ዓመት ሴት ልጁን በተደጋጋሚ አስገድዶ በመድፈር ለእርግዝና የዳረገ አባት በእሥራት መቀጣት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ለባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንደምክንያት ሲጠቀሱ የነበሩት አስገዳጅ የቦንድ ግዢና የብድር ጣሪያ ገደብ የሚደነግጉ መመሪያዎች ሊሻሩ ነው | SBS Amharic