ለባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንደምክንያት ሲጠቀሱ የነበሩት አስገዳጅ የቦንድ ግዢና የብድር ጣሪያ ገደብ የሚደነግጉ መመሪያዎች ሊሻሩ ነው

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ሰሞኑን በሀገር አቀፍ ደረጃ 'ከፊል' ያሉትን የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ ላይ ያሉት የጤና ባለሙያዎች ያነሷቸው የደመወዝ፣ የጥቅማ ጥቅምና ምቹ የሥራ ሁኔታ ጥያቄዎቻቸው ምላሽ ካላገኙ 'ሙሉ' የሥራ ማቆም አድማ ሊያደርጉ እንደሚችሉ አሳሰቡ፤ የጤና ሚኒስቴር አስፈላጊውን ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ።


ታካይ ዜናዎች
  • የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ኢንዱስትሪውን እንደሚቀላቀሉ መነገር
  • ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገነቡ ከ30 ዓመታት በላይ ያስቆጥሩት አራት የመስኖ ፕሮጄክቶች የታሰበውን ያህል አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆናቸው ሀገሪቱ በአማካይ ከ48 ቢሊየን ብር በላይ በየዓመቱ እያጣች መሆኑ
  • የብፁዕ አቡነ ማቲያስ መልዕክት "ሁሉን የሚያግባባ ነገር ፈልጉና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ፍቱ"
  • የ14 ዓመት ሴት ልጁን በተደጋጋሚ አስገድዶ በመድፈር ለእርግዝና የዳረገ አባት በእሥራት መቀጣት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now