የኢትዮጵያ የመስከረም ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 13.2 በመቶ ሆኖ ተመዘገበ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

አዲስ አበባ አረቄ ቤቶችን ሙሉ በሙሉ እዘጋለሁ አለች


ታካይ ዜናዎች
  • በ2025 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7.2 በመቶ እንደሚያድግ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ተነበየ
  • የኢትዮጵያ መንግሥትና የዩሮ ቦንድ ያዢ ዓለም አቀፍ የግል ሙዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ቡድን የሀገሪቱን የአንድ ቢሊዮን ዶላር ዩሮ ቦንድ መልሶ ለማዋቀር የጀመሩት ድርድር ያለ ውጤት ተጠናቀቀ
  • የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም ፋይናንስ ኮርፖሬሽን 'በቢሾፍቱ የሚገነባውን አውሮፕላን ማረፊያ በገንዘብ የመደገፍ ፍላጎት አለኝ' አለ
  • ኢትዮጵያ ተጨማሪ ብድር እንዲሰጣት የዓለም ባንክንና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅትን ጠየቀች
  • ኢትዮጵያ በሶስት ወራት ውስጥ ከውጪ ንግድ 2.4 ቢሊዮን ዶላር አገኛለሁ አለች
  • ታርኮ አቪየሽን ከፖርት ሱዳን ወደ አዲስ አበባ የቀጥታ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ
  • ላኪዎችን፣ ጀማሪ ነጋዴዎችንና የአረንጓዴ ኃይል ፕሮጄክቶችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ ረቂቅ የግብር ማበረታቻ የተሻሻለ መመሪያ እየተዘጋጀ ነው
  • 'የዲጂታል የመረጃ መድረኮችን በመጠቀም የሚሰራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች በሕዝብና በሀገር ላይ ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ምንጭ ሆነዋል' አለ የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን መረብ አስተዳደር

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service