በሕግ ጥላ ስር ያሉ ዜጎች በምክክር ሂደቱ እንዲሳተፉ ጥረት መደረጉን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በኢትዮጵያ ከሚፀንሱ 100 ሴቶች መካከል 21ዱ ፅንሶቻቸውን ያቋርጣሉ


ታካይ ዜናዎች
  • የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሁለት ኮሚሽነሮች በፈቃዳቸው ከሥራቸው መልቀቅ
  • የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ ውስጥ በገንዘብ የሚያስፈፅማቸውን በርካታ ፕሮጄክቶች የሚገመግሙ ባለሙያዎች ቡድን ማሰማራት
  • ከ45 በላይ የሀገራት መሪዎች በ2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ይገኛሉ መባል
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲን ከምዝገባ ከመሰረዙ በፊት እስከ አምስት ዓመት ማገድ የሚያስችል አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሁንታ ማግኘት
  • በማያንማር በአጋቾች ታግተው ካሉ 42 ኢትዮጵያውያን መካከል አንድ ታጋች ሕይወቱን እንዳጠፋ መገለጥ
  • የስልክህን መብራት ዓይኔ ላይ አብርተሃል በሚል የግድያ ወንጀል የፈፀመ ግለሰብ በእሥር መቀጣት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በሕግ ጥላ ስር ያሉ ዜጎች በምክክር ሂደቱ እንዲሳተፉ ጥረት መደረጉን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ | SBS Amharic