በቪክቶሪያ ለተከሰተው የሰደድ እሳት በሳምንቱ መጨረሻ አካባቢ በሚታየው የአየር ለውጥ ሳቢያ ሊባባስ እንደሚችል ተነገረ
Key Points
- ጋዛ በሚገኝ ሆስፒታል ከ400 በላይ ሰላማዊ ሰዎች መዘዋወር አልቻሉም
- በደቡብ ፐርዝ አንድ ሕፃን በእሳት ቃጠሎ ሕይወቱን አጣ
- በሞዛምቢክ 94 ሰዎች በሳይክሎን ቺዶ ህይወታቸውን አጡ
በሶርያ ላይ የተጣለው ማእቀብ እንዲነሳ የቱርኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ጠየቁ
Share





