ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍን ከሰኔ 24 ቀን ጀምሮ ተግባራዊ ልታደርግ ነው

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በሳዑዲ ዓረቢያ ከአደንዛዥ ዕፅ ጋር በተያያዘ 37 ኢትዮጵያውያን የሞት ቅጣት ይጠብቃቸዋል


ታካይ ዜናዎች
  • የፍትሕ ሚኒስቴር ሰሞኑን የተሻሻለው በወንጀል የተገኘን ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ ከፍርድ ቤት ፈቃድ ውጪ የሚደረግ ምርመራን አይፈቅድም ማለት
  • የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ለውጪ ባለ ሃብቶች ቀደም ሲል ዝግ በነበሩ የንግድ ዘርፎች ለመሠማራት ይጠበቅባቸው የነበረውን የካፒታል መጠን ከግማሽ በላይ መቀነስ
  • የኢትዮጵያ ወርኅዊ የዋጋ ግሽበት ባለፈው ወር ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር 14.4 በመቶ ሳይቀየር መቀጠል
  • የዳሸን ባንክ የከበሩ ንብረቶችን የማስቀመጥ አገልግሎት መጀመር
  • የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለ ስልጣን በኢትዮጵያ ዋነኛዎቹ የጥላቻ ንግግር አሰራጮች ታዋቂ የሚባሉ ሰዎች መሆናቸውን በጥናት አረጋግጫለሁ ማለት
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ውኃ ላይ ማረፍ የሚችሉ ሁለት አውሮፕላኖችን ማዘዝ
  • የ70 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ በሁለተኛ ዲግሪ መመረቅ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service