ፕሬዚደንት ዜለንስኪ ለዩክሬይን ሰላምና የኔቶ አባልነትን የሚያስገኝ ከሆነ ፈጥነው ስልጣናቸውን ለመልቀቅ የሚሹ መሆኑን አስታወቁ
ታካይ ዜናዎች
- የዩክሬይን ፕሬዚደንት ስልጣኔን ለመልቀቅ ዝግጁ ነኝ ማለት
- ሁለቱ ዋነኛ የአውስትራሊያ ፓርቲዎች ለሜዲኬይር ማጠናከሪያ የሚውል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ለመመደብ ዝግጁ መሆን
- የጀርመን ሀገር አቀፍ ምርጫ ውጤት
- የፖፕ ፍራንሲስ ጤና አሳሳቢነት
- የማቲልዳስ በዩናይትድ ስቴትስ መረታት
Share





