በሕክምና ተቋማት በመካሔድ ላይ ያሉት የሥራ ማቆም አድማዎች ለሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ምክንያት እንዳይሆኑ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ትኩረት እንዲሰጠው ጠየቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢፌዴሪ ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያካሔደ መሆኑን አስታወቀ


አንኳሮች
  • በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የተያዘ ሰው መገኘት
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የማገገሚያ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ማውጣት
  • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመንግሥት ሠራተኞችን የቤት ችግርን ለመቅረፍ የሚያግዝ 120 ቢሊየን ብር ለማቅረብ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ፕሮጄክት ጋር የመግባቢያ ሠነድ ስምምነት ፍረማ
  • ቦይንግ በኢትዮጵያና ኢንዶኔዥያ ከተከሰከሱት ቦይንግ 737 MAX ጋር በተያያዘ የማጭበርበር ወንጀል ክሱን ላለመሥረት ከኩባንያው ጋር ከስምምነት መድረሱን የዩናይትድ ስቴትስ ፍትሕ መሥሪያ ቤት ማስታወቅ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በሕክምና ተቋማት በመካሔድ ላይ ያሉት የሥራ ማቆም አድማዎች ለሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ምክንያት እንዳይሆኑ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ትኩረት እንዲሰጠው ጠየቀ | SBS Amharic