Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕ/ት ጌታቸው ረዳ "ወደ ስልጣን ሽኩቻ እንድንገባ ተገደናል፤ እንደ ሕወሓት መዳን ከፈለግን በእራሳችን እንጂ በውጭ ኃይሎች መሆን የለበትም" አሉ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png
Credit: SBS Amharic

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሁንታ የተቸረውን 582 ቢሊየን ብር አክሎ የኢትዮጵያ 2017 በጀት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ፤ የመጪው ዓመት በጀት ከአሁኑ እንደሚበልጥ ተመለከተ።


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Share this with family and friends


በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሁንታ የተቸረውን 582 ቢሊየን ብር አክሎ የኢትዮጵያ 2017 በጀት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ፤ የመጪው ዓመት በጀት ከአሁኑ እንደሚበልጥ ተመለከተ።


አንኳሮች

  • የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ካፒቴን መሐመድ አሕመድ ከእዚህ ዓለም መለየት
  • በሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ላይ በፀጥታ አካላት በስልክና በአካል የሚደርሱ ተደጋጋሚ ወከባዎችና ማስፈራሪዎች ሊቆሙ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ማሳሰቢያ
  • በወንጀል የተገኘ ንብረትን ሕጋዊ አድርጎ የማቅረብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የሚደግፍ ተግባርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ የፓርላማ ክርክር ማስነሳት
  • ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ እስላማዊ ሀገራት ትብብር ድርጅት አባል የመሆን ንግግር ጅማሮ
  • ወንድሙን በመግደል በአውሬ ያስበላው ግለሰብ በእሥራት መቀጣት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now