ዜና - በአውስትራሊያ ሙሉ ለሙሉ ክትባቱን የወሰዱት ሰዎች ቁጥር 80 % ከደረሰ አለማቀፍ በረራ በሚቀጥለው ወር እንደሚጀመር ተነገር

NEWS Source: SBS Amharic
*** ሰባት የተባበሩት መንግሥታት ድርጀት ሠራተኞች ኢትዮጵያን ለቅቀው እንዲወጡ ትእዛዝ መውጣቱ እንዳስደነገጠው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ *** የኒው ሳውዝ ዊልስ ፕሪምየር ግላዲስ በርጂክልያን ስልጣናቸውን ለቀቁ
Share




