አቶ ታየ ደንደአ፤ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የሕዝብ አስተያየትና ፐብሊሲቲ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር፤ ፓርቲያቸው ስለምን ከኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅርት ወደ ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እንደተለወጠ፣ ከአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ጋር ስላለው የጋራ መርሃዊ ትብብሮችንና የኢሕአዲግ ከግንባር ወደ ወደ ወጥ አገር አቀፍ ፓርቲነት የመለወጥ ፋይዳዎች አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Taye Dendea Source: Courtesy of PD
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

