ኮሮናቫይረስ በንግድ ላይ ያሳደረው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት

COVID - 19 and the new restrictions

Wendwosen Eshetu (L-T), Abel Yemane (R-T), Gezahegn Golmame (L-B), Abera Ayalew (C), and Solomon Asnake (R-B) Source: Supplied

ከማርች 23, 2020 ከቀትር በኋላ ጀምሮ የኮሮኖቫይረስ መዛመትን ለመገደብ የተጣሉት አዳዲስ ገደቦች ሬስቶራንትና ካፌዎችን ይመለከታሉ። አቶ አበራ አያሌው (የካፌ ላሊበላ ባለቤት)፣ አቶ አቤል የማነ (የጃምቦ ሬስቶራንት ሥራ አስኪያጅ)፣ ገዛኸኝ ጎልማሜ (የአፍሪካ ታውን ምግብ ቤት ባለቤት) አቶ ሰሎሞን አስናቀ (ሌማት እንጀራ ቤት) እና አቶ የወንድወሰን እሸቱ (ሸበሌ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት) ቫይረሱ በንግዶቻቸው ላይ ስላሳደረውና ስለሚያሳድራቸው ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ኮሮናቫይረስ በንግድ ላይ ያሳደረው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት | SBS Amharic