Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ኮሮናቫይረስ በንግድ ላይ ያሳደረው ተፅዕኖ በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አንደበት

COVID - 19 and the new restrictions

Wendwosen Eshetu (L-T), Abel Yemane (R-T), Gezahegn Golmame (L-B), Abera Ayalew (C), and Solomon Asnake (R-B) Source: Supplied

ከማርች 23, 2020 ከቀትር በኋላ ጀምሮ የኮሮኖቫይረስ መዛመትን ለመገደብ የተጣሉት አዳዲስ ገደቦች ሬስቶራንትና ካፌዎችን ይመለከታሉ። አቶ አበራ አያሌው (የካፌ ላሊበላ ባለቤት)፣ አቶ አቤል የማነ (የጃምቦ ሬስቶራንት ሥራ አስኪያጅ)፣ ገዛኸኝ ጎልማሜ (የአፍሪካ ታውን ምግብ ቤት ባለቤት) አቶ ሰሎሞን አስናቀ (ሌማት እንጀራ ቤት) እና አቶ የወንድወሰን እሸቱ (ሸበሌ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት) ቫይረሱ በንግዶቻቸው ላይ ስላሳደረውና ስለሚያሳድራቸው ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።


Published

By Elias Gudissa

Source: SBS



Share this with family and friends


ከማርች 23, 2020 ከቀትር በኋላ ጀምሮ የኮሮኖቫይረስ መዛመትን ለመገደብ የተጣሉት አዳዲስ ገደቦች ሬስቶራንትና ካፌዎችን ይመለከታሉ። አቶ አበራ አያሌው (የካፌ ላሊበላ ባለቤት)፣ አቶ አቤል የማነ (የጃምቦ ሬስቶራንት ሥራ አስኪያጅ)፣ ገዛኸኝ ጎልማሜ (የአፍሪካ ታውን ምግብ ቤት ባለቤት) አቶ ሰሎሞን አስናቀ (ሌማት እንጀራ ቤት) እና አቶ የወንድወሰን እሸቱ (ሸበሌ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት) ቫይረሱ በንግዶቻቸው ላይ ስላሳደረውና ስለሚያሳድራቸው ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now