የኮቪድ - 19 ወረርሽኝና የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ምግብ ቤቶች ትግል

Ethiopian restaurants

Getachew Abay (L-T), Mohammed Beyan (L-B), Mesfin Bekele (C), Werkneh Bayeh (R-T), and Yibeltal Admite (R-B) Source: Supplied

የአውስትራሊያ መንግሥት በኮቪድ - 19 ወረርሽኝ የተነሳ የተጣሉ ገደቦች ለማላላት ሶስት ደረጃ ያላቸው ዕቅዶችን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ስቴቶች እና ግዛቶች ገደቦቻቸውን እያረገቡ ነው። በሬስቶራንት ሥራ የተሰማሩ አውስትራሊያውያን - ኢትዮጵያውያን ከፐርዝ አቶ ጌታቸው አባይ - 'የእንጀራ ሃውስ ሬስቶራንት' ባለቤት፣ ከሲዲኒ አቶ መስፍን በቀለ - 'የጃንቦ ጃንቦ ሬስቶራንት' ባለቤትና አቶ ይበልጣል አድምጤ'ከጉርሻ ኢትዮጵያ ሬስቶራንት'፣ ከብሪስበን አቶ ወርቅነህ ባየህ 'የሺ ቡና ኢትዮ አፍሪካ ሬስቶራንት' እና ከአደላይድ አቶ መሐመድ በያን 'የአፍሪካ ቪሌጅ ሬስቶራን'ት ባለቤት የተጣለው ገደብ የፈጠረባቸው ተፅዕኖና በመላላቱ ስለተመለከቷቸው ለውጦች ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service