Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የኮቪድ - 19 ወረርሽኝና የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን ምግብ ቤቶች ትግል

Ethiopian restaurants

Getachew Abay (L-T), Mohammed Beyan (L-B), Mesfin Bekele (C), Werkneh Bayeh (R-T), and Yibeltal Admite (R-B) Source: Supplied

የአውስትራሊያ መንግሥት በኮቪድ - 19 ወረርሽኝ የተነሳ የተጣሉ ገደቦች ለማላላት ሶስት ደረጃ ያላቸው ዕቅዶችን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ስቴቶች እና ግዛቶች ገደቦቻቸውን እያረገቡ ነው። በሬስቶራንት ሥራ የተሰማሩ አውስትራሊያውያን - ኢትዮጵያውያን ከፐርዝ አቶ ጌታቸው አባይ - 'የእንጀራ ሃውስ ሬስቶራንት' ባለቤት፣ ከሲዲኒ አቶ መስፍን በቀለ - 'የጃንቦ ጃንቦ ሬስቶራንት' ባለቤትና አቶ ይበልጣል አድምጤ'ከጉርሻ ኢትዮጵያ ሬስቶራንት'፣ ከብሪስበን አቶ ወርቅነህ ባየህ 'የሺ ቡና ኢትዮ አፍሪካ ሬስቶራንት' እና ከአደላይድ አቶ መሐመድ በያን 'የአፍሪካ ቪሌጅ ሬስቶራን'ት ባለቤት የተጣለው ገደብ የፈጠረባቸው ተፅዕኖና በመላላቱ ስለተመለከቷቸው ለውጦች ይናገራሉ።


Published

Updated

By Elias Gudissa

Source: SBS



Share this with family and friends


የአውስትራሊያ መንግሥት በኮቪድ - 19 ወረርሽኝ የተነሳ የተጣሉ ገደቦች ለማላላት ሶስት ደረጃ ያላቸው ዕቅዶችን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ስቴቶች እና ግዛቶች ገደቦቻቸውን እያረገቡ ነው። በሬስቶራንት ሥራ የተሰማሩ አውስትራሊያውያን - ኢትዮጵያውያን ከፐርዝ አቶ ጌታቸው አባይ - 'የእንጀራ ሃውስ ሬስቶራንት' ባለቤት፣ ከሲዲኒ አቶ መስፍን በቀለ - 'የጃንቦ ጃንቦ ሬስቶራንት' ባለቤትና አቶ ይበልጣል አድምጤ'ከጉርሻ ኢትዮጵያ ሬስቶራንት'፣ ከብሪስበን አቶ ወርቅነህ ባየህ 'የሺ ቡና ኢትዮ አፍሪካ ሬስቶራንት' እና ከአደላይድ አቶ መሐመድ በያን 'የአፍሪካ ቪሌጅ ሬስቶራን'ት ባለቤት የተጣለው ገደብ የፈጠረባቸው ተፅዕኖና በመላላቱ ስለተመለከቷቸው ለውጦች ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now