“ክትባቶችን የምንከተበው ለራሳችን፣ ለማኅበረሰባችንና ለአገራችን ነው” - ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን23:06Dr Wubshet Tesfaye and Alemayehu Mekonnen. Source: Tesfaye and Mekonnenኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (20.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ የኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከላከል አቅምና የክተባ ሂደትን ያስረዳሉ።አንኳሮች በፋይዘርና አስትራዜኒካ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች መካከል ያሉ ተመሳሳይነቶችና ልዩነቶችየኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከተብ ጠቀሜታና ያለመከተብ ጉዳት ምንድነው? ኮሮናቫይረስና የኢትዮጵያ አገራዊ ምርጫShareLatest podcast episodes"ምግብ አቅርቤ ባዶ ሳህን ሲመለስልኝ ደስ ይለኛል" ወ/ሮ ገነት ሐብተወልድየቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ እየያዘ በመሆኑ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አመለከተበመጪው ሀገራዊ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችና መራጮች በስድስት ቋንቋዎች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ ድረገፅ ይፋ ሆነ#101 መሳሳቅ