“ክትባቶችን የምንከተበው ለራሳችን፣ ለማኅበረሰባችንና ለአገራችን ነው” - ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን23:06Dr Wubshet Tesfaye and Alemayehu Mekonnen. Source: Tesfaye and Mekonnenኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (20.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ የኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከላከል አቅምና የክተባ ሂደትን ያስረዳሉ።አንኳሮች በፋይዘርና አስትራዜኒካ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች መካከል ያሉ ተመሳሳይነቶችና ልዩነቶችየኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከተብ ጠቀሜታና ያለመከተብ ጉዳት ምንድነው? ኮሮናቫይረስና የኢትዮጵያ አገራዊ ምርጫShareLatest podcast episodes"ማሚ ቆዳዬን አልወደውም፤ ቀዪሪልኝ" እናት "እምቢኝ!" በአድዋ አንደበት"ነፃነትን የሚወድ ማንም ሰው አድዋን ማክበር አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"የአድዋ ድል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ፣ የማይደበዝዝ፣ የብሔራዊ ክብር፣ የነፃነትና የሉዓላዊነት ምልክት ነው።" አምባሳደር አንዋር ሙክታርየፌዴሬሽን ም/ቤት በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄዎች የተነሱባቸው አካባቢዎች ችግሮች እስኪፈቱ ድረስ ከትግራይ ውጪ የቀጥታ ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ አሳለፈ