“ክትባቶችን የምንከተበው ለራሳችን፣ ለማኅበረሰባችንና ለአገራችን ነው” - ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን23:06Dr Wubshet Tesfaye and Alemayehu Mekonnen. Source: Tesfaye and Mekonnenኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (20.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ የኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከላከል አቅምና የክተባ ሂደትን ያስረዳሉ።አንኳሮች በፋይዘርና አስትራዜኒካ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች መካከል ያሉ ተመሳሳይነቶችና ልዩነቶችየኮሮናቫይረስ ክትባቶችን የመከተብ ጠቀሜታና ያለመከተብ ጉዳት ምንድነው? ኮሮናቫይረስና የኢትዮጵያ አገራዊ ምርጫShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለችየድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን "ቴዲ አፍሮ" ኢቶሪካ አልበም ሬኮርዶችን መስበሩን ቀጥሏል