ዶ/ር ለገሰ ጋረደው - የደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ አዲሱን 2019 የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ ሕዝባዊ በዓል ምክንያት በማድረግ መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
ብዝኅ ማንነቶቻችን ወደ አንድ ኢትዮጵያዊነት ያመሩናል። በመሆኑም፤ እንደ ኢትዮጵያዊነታችን ልዩነቶቻችንን በመቻቻልና በመከባበር፣ ልብ-ለልብ በመቀራረብ፣ አንድነታችንን በማጠናከር፣ ለልጆቻችን በማንነት መኩራትን፣ አዛውንቶቻችንም የሚያርፉበትን አንድ ጠንካራ ማኅበረሰብ እንገንባ። አንኳን አብሮ አደረሰን።ዶ/ር ለገሰ ጋረደው - የደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት
Share






