SKIP TO MAIN CONTENT

"የዘመን መቁጠሪያችን የሚያኮራ ልዩ ሀብታችን፤ የኢትዮጵያዊነት ልዩ ሥርዓታችንም ነው" ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ

Prince ESH.jpg
HIH Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie, President of the Crown Council of Ethiopia. Credit: ESS.Haile-Selassie

ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ በሀገር ውስጥና በባሕር ማዶ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የ2019 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት።


Published

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ በሀገር ውስጥና በባሕር ማዶ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የ2019 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት።


ከሁሉም በላይ በእዚህ በአዲሱ ዓመት ለሀገራችንና ለሕዝባችን ሰላም እንዲወርድልን እግዚአብሔርን መለመን ተገቢ ነው። ጦርነት፣ መከፋፈልና ችግር እጅ ለእጅ ተያይዘው በኢትዮጵያ ምድር ለበርካታ ዘመናት ዕንባ አስፈስሰውናል፤ በስደት እንድንበታተን አድርገውናል። ይህ እንዲቆም ሰላሙን፣ ፍቅሩን፣ አንድነቱንና በረከቱን ፈጣሪ ይመልስልን።
ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now