SKIP TO MAIN CONTENT

"መጪው ዓመት የሀገራችን አንድነት የሚፀናበት፤ የሰዎች ማንነት የኩራታቸው ምንጭ ብቻ የሚሆንበት ዘመን እንዲሆን እመኛለሁ።" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Yigzaw.jpg
Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Association in Victoria. Credit: T.Yigzaw

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው - በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ አዲሱን 2019 የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ ሕዝባዊ በዓል ምክንያት በማድረግ መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።


Published

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው - በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ አዲሱን 2019 የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ ሕዝባዊ በዓል ምክንያት በማድረግ መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።


መጪው ዓመት ሁሉንም አካላት አሸናፊ የሚያደርግ፣ ሁሉም ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታቸው የሚመለሱበት፣ የሀገራችን አንድነት የሚፀናበት፣ የሰዎች ማንነት የኩራታቸው ምንጭ ብቻ የሚሆንበት፣ የወጣቶች ስደትና መከራ የሚቆምበት፣ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች የማይታይበት፣ መሪዎቻችን ሕዝባቸውን በቅንነት የሚያገለግሉበት፣ ወጣቶቻችን መጪው ዘመን የእነሱ እንደሆነ አውቀው ኃላፊነት የሚወስዱበት ዘመን እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን ለመግለፅ እወዳለሁ።
ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው - በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now