Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ቋንቋ የሃሳብ መግለጫ፣ የሃሳብ መመሥረቻ፤ ዐልፎም ሃሳቡን የሚገልፀውን ሰው ማንነት ማሳወቂያ ነው" ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም

Prof Yimam 2.png

Emeritus Prof. Baye Yimam. Credit: B.Yimam

ኢመረተስ ፕሮፌሰር ባየ ይማም፤ በአዲስ አበባና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች የቋንቋ መምህር፤ በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ባሉት "የአማርኛ ሰዋሰው" መጽሐፋቸው አማርኛ ግዕዝንና አገውኛን ተክቶ እንደምን ለቤተ መንግሥት ቋንቋነት እንደበቃ፤ የቋንቋን ውልደትና ሞት ጊዜ ፈጂነት ከሌሎች አንኳር ሃሳቦቻቸው ጋር አያይዘው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ኢመረተስ ፕሮፌሰር ባየ ይማም፤ በአዲስ አበባና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች የቋንቋ መምህር፤ በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ባሉት "የአማርኛ ሰዋሰው" መጽሐፋቸው አማርኛ ግዕዝንና አገውኛን ተክቶ እንደምን ለቤተ መንግሥት ቋንቋነት እንደበቃ፤ የቋንቋን ውልደትና ሞት ጊዜ ፈጂነት ከሌሎች አንኳር ሃሳቦቻቸው ጋር አያይዘው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • ቋንቋና ማንነት
  • የአማርኛ ቋንቋ ጅማሮና ለብሔራዊ ቋንቋነት መብቃት
  • የሰዋሰው ትምህርት ዋነኛ ዓላማ
ሃሳብ፣ ስሜትና ልዩ ድምፀት ተዋሕደው ነው ወደ ሰሚ ጆሮ የሚደርሱት።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም
አማርኛ ግዕዝና አገውኛን ተከቶ፤ ከተራ ሕዝባዊ ጠቀሜታ የቤተ መንግሥት ቋንቋ መሆን የጀመረው በ12ኛው ክፍለ ዘመን ነው።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም
ቋንቋ ውልደቱም፤ ሞቱም ጊዜ ፈጂ ነው።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now