Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አማርኛ እየተናገረ ትምህርት ቤት የሚገባውም፣ በትግርኛ የሚማረውም፤ በቋንቋህ ፃፍ ስትለው አይችልም። ኦሮምኛውም እንደዚሁ ነው።" ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም

by.png

Eimerutus Prof. Baye Yimam Credit: B.Yimam

ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም፤ በአዲስ አበባና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች የቋንቋ መምህርና "የአማርኛ ሰዋሰው" መጽሐፍ ደራሲ፤ በመጽሐፋቸው ውስጥ ስላነሷቸው የአማርኛ ሰዋሰው አወዳደቅ ሂደትና ደረጃ፣ የሆህያት አጠቃቀምና ጥቅል የቋንቋ ሥርዓተ ትምህርትን አስመልክተው ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም፤ በአዲስ አበባና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች የቋንቋ መምህርና "የአማርኛ ሰዋሰው" መጽሐፍ ደራሲ፤ በመጽሐፋቸው ውስጥ ስላነሷቸው የአማርኛ ሰዋሰው አወዳደቅ ሂደትና ደረጃ፣ የሆህያት አጠቃቀምና ጥቅል የቋንቋ ሥርዓተ ትምህርትን አስመልክተው ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


ፊደል በወጉ ያልለዩ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ውስጥ አጋጥመውኛል።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም
የራሳቸውን የቋንቋ ሥርዓት ተከትለው አግባብ ባለው መልክ ሃሳባቸውን መግለፅ የማይችሉ የብሔረሰብ ተማሪዎችን ነው ያፈራነው።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም
በቋንቋ መለያየትና መግባባት የማንችልበት ደረጃ ላይ ልንደርስ እንችላለን።
አንድ ሕዝብ በስሜት መነዳት ከጀመረ፤ የነበረው ነገር ሁሉ እንዳልነበር ነው የሚሆነው።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ መፅሐፍን ማሳተም፤ ሰማይን የመንካት ያህል ነው።
ኢመረተስ ፕ/ር ባየ ይማም

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now