ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ዲሴምበር 27 / ታህሳስ 18 በሜልበር ከተማ በልዩ ድምቀት ስለሚከበረው የኢትዮጵያ ቀን ትሩፋቶች ያስረዳሉ። ዓመታዊው በዓል ተከብሮ የሚውለው Arndell Parke Reserve, 49 Federation Blvd, Truganina ነው።
አንኳሮች
- ማኅበራዊ ኃላፊነት
- በቂ የገንዘብ ድጎማ አለማግኘት
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
