ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ እንዲሁም አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ዋና ፀሐፊና የአዲስ ዓመት አስተባባሪ ኮሚቴ አባል ፤ በትናንትናው እለት በሜልበርን ፉትስክሬ ኒኮልሰን ጎዳና የተደረገው 2018 የአትዮጵያውን አዲስ አመት መቀብያ ዝግጅት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አመላክተዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends


