በትናንትናው እለት በሜልበርን ፉትስክሬ ኒኮልሰን ጎዳና የተደረገው 2018 የአትዮጵያውን አዲስ አመት መቀብያ ዝግጅት ቅኝት።

Footscray 2 .jpg

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ እንዲሁም አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፣ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ዋና ፀሐፊና የአዲስ ዓመት አስተባባሪ ኮሚቴ አባል ፤ በትናንትናው እለት በሜልበርን ፉትስክሬ ኒኮልሰን ጎዳና የተደረገው 2018 የአትዮጵያውን አዲስ አመት መቀብያ ዝግጅት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አመላክተዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now