"አድዋ ለእኔ ማንነቴ ነው፤ ኢትዮጵያውያን ሁሉም ቦታ ላይ በኩራት የምንገኘው በአድዋ ድል የነፃነት ስሜት ነው" ቅድስት ሰለሞን

Adwa 2024 Pic.jpg

Credit: E.Gudissa

128ኛው የአድዋ ድል በዓል በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስተባባሪነት ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የአፍሪካ አገራት ማኅበረሰብ ተወካዮች በታደሙበት በሜልበርን - አውስትራሊያ የካቲት 30 / ማርች 9 ተከብሮ ውሏል።


አንኳሮች
  • የአድዋ ድል በዓል ታዳሚዎች አተያይ
  • በአውስትራሊያ የአፍርካውያን ማኅበረሰብ አባላት ንግግሮች
  • የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር መልዕክትና ምስጋና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"አድዋ ለእኔ ማንነቴ ነው፤ ኢትዮጵያውያን ሁሉም ቦታ ላይ በኩራት የምንገኘው በአድዋ ድል የነፃነት ስሜት ነው" ቅድስት ሰለሞን | SBS Amharic