Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የስፖርት ውድድሩና የኢትዮጵያ ቀን ካሰብነው በላይ በጥሩ ሁኔታ ተጠናቅቋል፤ ዓመቱን ሙሉ በልጆቻችን የሚናፈቅ እናድርገው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Comm Sports 2024.png
Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria (L-T), Genet Masresha, Head of Public Relations for the Ethiopian Community Association of Victoria (R-T), Seblework Tadesse, Coordinator of Renew Australia For All, and Team Setit Humera soccer players Tesfaye and Biniyam Kebede (R-B). Credit: M.Tsegaw

28ኛው የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ውድድር መጠናቀቅን አስመልክቶ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፣ የዘንድሮው ውድድር አሸናፊ ስቲት ሁመራ ቡድን እግር ኳስ ተጫዋቾች ወጣት ዮሃንስ እና ቢንያም ከበደ፣ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የ renewaustraliaforall.org አስተባባሪና ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አተያዮቻቸውን ያጋራሉ።


Published

Updated

By Martha Tsegaw

Source: SBS


Share this with family and friends


28ኛው የኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ውድድር መጠናቀቅን አስመልክቶ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፣ የዘንድሮው ውድድር አሸናፊ ስቲት ሁመራ ቡድን እግር ኳስ ተጫዋቾች ወጣት ዮሃንስ እና ቢንያም ከበደ፣ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የ renewaustraliaforall.org አስተባባሪና ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አተያዮቻቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች

  • የማኅበረሰብ ስፖርት
  • የኢትዮጵያ ቀን
  • ማኅበረሰባዊ አተያዮች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now