“ልዩነታችንን አቁመን ለወገኖቻችን - በተለይም ለእናቶች እንድረስላቸው” - ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም

Ethiopian Community of VIC #COVID - 19

Dr Emayenesh Seyoum (L), and Tesfaye Endeshaw (R) Source: Courtesy of SBS Amharic and ES

ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕብረት ፕሬዚደንትና አቶ ተስፋዬ እንደሻው - የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ቅድመ መከላከልን ለማገዝ እየተደረጉ ስላሉና ሊደረጉ ስለሚገቡ እርዳታዎች ይናገራሉ። ለቪክቶሪያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያንም የወገን - ለወገን ይድረስ አስቸኳይ ጥሪ ያቀርባሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ልዩነታችንን አቁመን ለወገኖቻችን - በተለይም ለእናቶች እንድረስላቸው” - ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም | SBS Amharic