በፉትስክሬ ኒኮልሰን ጎዳና በተደረገው የ2018 አዲስ አመት መቀበያ ዝግጅት የተሳታፊዎ አስተያት እና የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት

Vox pop final.jpg

በፉትስክሬ ኒኮልሰን ጎዳና በተደረገው የ2018 አዲስ አመት መቀበያ ዝግጅት ተሳታፊ ከነበሩት እና ካነጋገርናቸው መካከል ወ/ሮ ቆንጂት ጥላሁን ፤ ወ/ሮ ሰላም አለሙ ፤ ሄላን ካሳ ፤ ዶ/ር ኢዛና ውቤ ፤ ዶ/ር ብሩክ ይርሳው ፤ አቶ ግዛት እና ዶ/ር ብርሃን አህመድ እንዲሁም ተጠባባቂ ኮማንደር ስኮት ዳርሲ እና ሬቤካ ሃርዲ ዝግጅቱ በጥሩ ሁኔታ መካሄዱን እና የኢትዮጵያውያንን ባህል ያንጸባረቀ ነበር ሲሉ ተናግረዋል ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now