የሜልበርን ኢትዮጵያውያን ምግብ ቤቶችና የኮቨድ - 19 ገደቦች ተፅዕኖ

Cafes

Biniyam Kifle (L), Daniel Asfaw (T-R) and Fetlework Girma (B-R) Source: Binyam, Fetlework and Daniel

ዳንኤል አስፋው ከጎጆ ሬስቶራንት፣ ፈትለወርቅ ግርማ ከጨርጨር ሬስቶራንት፣ ቢንያም ክፍሌ ከአፍሪካ ቴስት ሬስቶራንት፣ አዳነች ነጋኒ ከተንቢ ሬስቶራንት፤ የኮሮናቫይረስ ገደብ ሜልበርን ላይ ተጥሎና ረግቦ ባለበት ወቅት በምግብ ቤት የንግድ ሥራቸውና በደንበኞቻቸው ላይ ስላሳደረው አሉታዊና አዎንታዊ ተፅዕኖች በንፅፅሮሽ አጣቅሰው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now