SKIP TO MAIN CONTENT

“የቀድሞይቱን የኢትዮጵያ መናገሻ ጎርጎራ የምሥራቅ አፍሪካ ቱሪዝም መዳረሻ እናደርጋታለን” አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም

Gorgora
Gorgora Source: Demeke Kebede

አቶ ወርቁ ኃይለማርያም የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ፤ ጎርጎራ በገበታ ለሃገር ፕሮጄክት እንደምን ለቱሪዝም መዳረሻነት እንደተመረጠች፤ ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ዩኒቨርሲቲው ለጎርጎራ ፕሪጄክት ማስተር ፕላን ነደፋ ስለ ወሰደው ኃላፊነትና እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ይናገራሉ፡፡ በጎርጎራ ቱሪዝም ፕሮጄክት በተለያዩ ዘርፎች መሳተፍ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት ቅድሚያ እንደሚያገኙም ይገልጣሉ።


Published

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

አቶ ወርቁ ኃይለማርያም የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ፤ ጎርጎራ በገበታ ለሃገር ፕሮጄክት እንደምን ለቱሪዝም መዳረሻነት እንደተመረጠች፤ ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ዩኒቨርሲቲው ለጎርጎራ ፕሪጄክት ማስተር ፕላን ነደፋ ስለ ወሰደው ኃላፊነትና እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ይናገራሉ፡፡ በጎርጎራ ቱሪዝም ፕሮጄክት በተለያዩ ዘርፎች መሳተፍ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት ቅድሚያ እንደሚያገኙም ይገልጣሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now