“የቀድሞይቱን የኢትዮጵያ መናገሻ ጎርጎራ የምሥራቅ አፍሪካ ቱሪዝም መዳረሻ እናደርጋታለን” አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም

Gorgora

Gorgora Source: Demeke Kebede

አቶ ወርቁ ኃይለማርያም የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ፤ ጎርጎራ በገበታ ለሃገር ፕሮጄክት እንደምን ለቱሪዝም መዳረሻነት እንደተመረጠች፤ ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ዩኒቨርሲቲው ለጎርጎራ ፕሪጄክት ማስተር ፕላን ነደፋ ስለ ወሰደው ኃላፊነትና እያከናወናቸው ስላሉ ተግባራት ይናገራሉ፡፡ በጎርጎራ ቱሪዝም ፕሮጄክት በተለያዩ ዘርፎች መሳተፍ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት ቅድሚያ እንደሚያገኙም ይገልጣሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“የቀድሞይቱን የኢትዮጵያ መናገሻ ጎርጎራ የምሥራቅ አፍሪካ ቱሪዝም መዳረሻ እናደርጋታለን” አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም | SBS Amharic