አገርኛ ሪፖርት - " ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባህር በር የመፈለግ መብቷን እንደግፋለን" - የሶማሌው ፕሬዝደንት ሀሰን ሼክ መሀመድ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

" ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባህር በር የመፈለግ መብቷን እንደግፋለን" - የሶማሌው ፕሬዝደንት ሀሰን ሼክ መሀመድ


አንኳሮች
  • አሜሪካ በጉብኝት ቪዛ ሄደው ልጅ የሚወልዱ እናቶች ቪዛቸው እንደማይታደስ አስጠነቀቀች
  • በአማራ ክልል በዘንድሮው የትምህርት አመት የተማሪዎች ቁጥር በግማሽ ቀነሰ
  • በትግራይ ክልል 46 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደትምህርት ገበታቸው አልተመለሱም
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሴት አብራሪዎቼ ቁጥር 80 ደረሰ አለ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now