አገር እንዴት ሰነበተች? ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ስዎች ቁጥር 11 መድረሱን፣ ሆቴሎች 50 ፐርሰንት የገቢ እጦት እንደገጠማቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ወራት ውስጥ 90 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማጣቱንና የመድኃኒት ቤቶችና ጉልቶች አትራፊ መሆንን ያነሳል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Stringer
Source: SBS
Share this with family and friends

