Source: Courtesy of PDአገር እንዴት ሰነበተች? ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ስዎች ቁጥር 11 መድረሱን፣ ሆቴሎች 50 ፐርሰንት የገቢ እጦት እንደገጠማቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ወራት ውስጥ 90 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማጣቱንና የመድኃኒት ቤቶችና ጉልቶች አትራፊ መሆንን ያነሳል።
አገር እንዴት ሰነበተች? ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ስዎች ቁጥር 11 መድረሱን፣ ሆቴሎች 50 ፐርሰንት የገቢ እጦት እንደገጠማቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ወራት ውስጥ 90 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማጣቱንና የመድኃኒት ቤቶችና ጉልቶች አትራፊ መሆንን ያነሳል።