አገር እንዴት ሰነበተች? - ኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ

Source: Courtesy of PD
አገር እንዴት ሰነበተች? ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ስዎች ቁጥር 11 መድረሱን፣ ሆቴሎች 50 ፐርሰንት የገቢ እጦት እንደገጠማቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ወራት ውስጥ 90 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማጣቱንና የመድኃኒት ቤቶችና ጉልቶች አትራፊ መሆንን ያነሳል።
Share

Source: Courtesy of PD

SBS World News