በጎንደርና አካባቢዋ የጥምቀት በዓልን ለማክበር ከሁለት ሚሊየን በላይ ሕዝብ እንደሚታደም ይጠበቃል09:20Gondar Source: Courtesy of ESኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.1MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አገርኛ ሪፖርት - በጎንደርና አካባቢዋ ከሁለት ሚሊየን በላይ ታዳሚዎች ለበዓለ ጥምቀት እንደሚገኙ በአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ መነገሩን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል።ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች