“ወንዶችን ከጎታች አስተሳሰብ ነፃ ማድረግ እንደምንፈልገው ሁሉ እኛም ሴቶች ከዚያ መውጣት አለብን” - ወ/ሮ ብርቱካን ሽታዬ

Birtukan Shitaye Biyadgilgn

Birtukan Shitaye Biyadgilign Source: BS. Biyadglign

ወ/ሮ ብርቱካን ሽታዬ ቢያድግልኝ - በአውስትራሊያ ሜትሮሎጂ ቢሮ ተመራማሪ፤ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ምክንያት በማድረግ አገር ቤትና በባሕር ማዶ ያሉ ሴቶች መብቶችና ትግሎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ሴቶች ቀን በጎ አሻራዎች
  • የሴቶች መጪ ትውልድና የመብቶች ጥበቃ  
  • ሴቶችና የኅብረተስብ አሉታዊ አተያዮች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now