Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አደራ ማለት የምፈልገው የዳያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ ዕድል ተሳታፊም፣ ተጠቃሚም እንዲሆኑና ለሚታዩ ችግሮችም የመፍትሔ አካል እንዲሆኑ ነው" አምባሳደር ፍፁም አረጋ

2fa.jpg
Ambassador Fitsum Arega, Director-General of the Ethiopian Diaspora Services (EDS). Credit: Credit: F.Arega

አምባሳደር ፍፁም አረጋ፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር፤ መጪውን የኢትዮጵያና አውስትራሊያ 60ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አካትተው፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላትን ሀገራዊ ትስስሮሽ አሰናስለው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


አምባሳደር ፍፁም አረጋ፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር፤ መጪውን የኢትዮጵያና አውስትራሊያ 60ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አካትተው፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላትን ሀገራዊ ትስስሮሽ አሰናስለው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ
  • የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎትን ወደ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የማሳደግ ዕሳቤ
  • የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ቀን
  • የጥምር ዜግነት ጥያቄ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now