በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፤ የኮቪድ - 19 ቻይና ውስጥ በተከሰበት ወቅት ክስተቱ ምን ያህል አስጨናቂ እንደነበር፣ እንደምን ለ40 ቀናት ወሸባ ገብተው እንደቆዩ፣ ቻይና ለአፍሪካ እያደረገች ስላለችው የባለ ሙያና የሕክምና ቁሳቁሶች እርዳታ፤ እንዲሁም የዓለም ጤና ድርጅት ወረርሽኙን ለመቋቋም እየተወጣ ያለውን ሉላዊ ሚና አጣቅሰው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Ambassador Teshome Toga Source: Courtesy of PD
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

