አቶ ዮናስ ደሬ የብራውንስዊክ ላይንስ ክለብ ጸሀፊ እና የማኅበረስብ አገልግሎት ባለሙያ ፤ እንዲሁም አቶ መሐመድ ኤልሞ የአይስ ፎር አፍሪካ የኮሙኒኬሽን ተወካይ የዓለም አቀፉን የዕይታ ቀን ምክንያት በማድረግ የሚደረገውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አስመልክተው ያስረዳሉ።
Share

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

