"ብዙ የአፍሪካ ሀገራት ድርሰትን ለድርሰት ብለው ነው የጀመሩት፤ የኢትዮጵያ ደራሲያን ግን ድርሰትን ለሀገር የችግር መፍቻ ብለው ስለሆነ ልዩ ያደርጋቸዋል"ደራሲ ጌታቸው በለጠ

Author Getachew Belete.png

Author Getachew Belete, [former] President of the Ethiopian Writers Association. Credit: G.Belete

ምልሰታዊ ምልከታ፤ ደራሲ ጌታቸው በለጠ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር (ኢደማ) ፕሬዚደንት፤ ስለ ኢደማ ምሥረታ፣ ተልዕኮና ሚና ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የደራሲ ማንነትና ብቃት
  • የኢትዮጵያ ደራሲያን አንኳር ሙያዊ አስተዋፅዖዎች
  • የኢደማ ድምፅ
  • የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና የደራሲያን የጥበብ ጉዞ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now