"ፕሮፌሰሮቹ - መጽሐፍ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ፕሮፌሰሮች ያለፉበትን ሕይወት፣ ለሀገሪቱ ያላቸው ከፍተኛ ሚናና የኢትዮጵያን የታሪክ ገፅታ ለማሳየት የተፃፈ ነው" ተሾመ ብርሃኑ

kemal.png

Author Teshome Berhanu Kemal. Credit: TB.Kemal

ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል፤ አዲስ ለሕትመት ባበቁት "ፕሮፌሰሮቹ" መጽሐፋቸው ስለምን ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ፕሮፌሰሮች ሙያዊ አስተዋፅዖዎች ላይ ለማተኮር እንደወደዱ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የደራሲ ተግዳሮቶች
  • የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ሚና
  • ተደራሽነት
  • የደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል ግለ ሕይወት ታሪክ ሕትመት ዕሳቤ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now