ረድኤት ከአውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ

Ayalew Hundesa and Michael Melese

Ayalew Hundesa and Michael Melese Source: A. Hundesa and M. Melese

አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና የሲድኒ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪና አቶ ሚካኤል መለሰ በብሪስበን - የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪ፤ እንደምን የማኅበረሰቡን አባላትና የአውስትራሊያ ለጋስ ድርጅቶችን ችሮታ ወደ ኢትዮጵያ እንደላኩ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ለሰናይ ምግባራት መነሳሳት
  • ተግዳሮቶችና ቅሬታ  
  • የተሞክሮ ምክረ ሃሳቦችና ምሥጋና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now