ረድኤት ከአውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ24:01Ayalew Hundesa and Michael Melese Source: A. Hundesa and M. Meleseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (21.38MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና የሲድኒ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪና አቶ ሚካኤል መለሰ በብሪስበን - የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪ፤ እንደምን የማኅበረሰቡን አባላትና የአውስትራሊያ ለጋስ ድርጅቶችን ችሮታ ወደ ኢትዮጵያ እንደላኩ ይናገራሉ።አንኳሮች ለሰናይ ምግባራት መነሳሳትተግዳሮቶችና ቅሬታ የተሞክሮ ምክረ ሃሳቦችና ምሥጋናShareLatest podcast episodes"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከማያገኙት 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳት