አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና የሲድኒ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪና አቶ ሚካኤል መለሰ በብሪስበን - የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ረድኤት አስተባባሪ፤ እንደምን የማኅበረሰቡን አባላትና የአውስትራሊያ ለጋስ ድርጅቶችን ችሮታ ወደ ኢትዮጵያ እንደላኩ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ለሰናይ ምግባራት መነሳሳት
- ተግዳሮቶችና ቅሬታ
- የተሞክሮ ምክረ ሃሳቦችና ምሥጋና
Share






