"በኢትዮጵያዊነት ለመተሳሰር አንድ የቀረን ነገር የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ነው፤ በእዚያ ብንገናኝ ጥሩ ነው" አቶ በድሉ ደስታ09:29Bedilu Desta. Credit: B.DestaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.77MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ በድሉ ደስታ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስመራጭ ኮሚቴ አባል፤ እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ስለሚካሔደው አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነትና ወሳኝነትን አበክረው በማንሳት ያሳስባሉ።አንኳሮችየድግግሞሽ የምርጫ ጥሪ መንስዔዎችየኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፋይዳዎች ግንዛቤ ደረጃየምርጫ ጥሪShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያንRecommended for you11:40የቀን መቁጠሪያችን የማንነታችንን መገለጫ እሴቶቻችን አንዱ ነው ፤ ይህንንም ቤ/ክ ብቻ ሳትሆን መላው ኢትዮጵያውያን የማስጠብቅ ሀላፊነት አለብን10:08'አዲሱ አመት የአንድነት ፤ የመተባበር ፤ የሰላም እና ፍቅር እንዲሆንልን እንጸልያለን ' - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተመረቀ12:44'ባሕላችን ለትውልድ እንዲቀጥል ወላጆች ልጆቻቸውን ይዘው መጥተው ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እንዲያስረዱ ጥሪያችንን እናቀርባለን' ወ/ት ገነት ማስረሻ