"በኢትዮጵያዊነት ለመተሳሰር አንድ የቀረን ነገር የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ነው፤ በእዚያ ብንገናኝ ጥሩ ነው" አቶ በድሉ ደስታ

Bedilu Desta.png

Bedilu Desta. Credit: B.Desta

አቶ በድሉ ደስታ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስመራጭ ኮሚቴ አባል፤ እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ስለሚካሔደው አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነትና ወሳኝነትን አበክረው በማንሳት ያሳስባሉ።


አንኳሮች
  • የድግግሞሽ የምርጫ ጥሪ መንስዔዎች
  • የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፋይዳዎች ግንዛቤ ደረጃ
  • የምርጫ ጥሪ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service