"በኢትዮጵያዊነት ለመተሳሰር አንድ የቀረን ነገር የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ነው፤ በእዚያ ብንገናኝ ጥሩ ነው" አቶ በድሉ ደስታ09:29Bedilu Desta. Credit: B.DestaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (6.77MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ በድሉ ደስታ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስመራጭ ኮሚቴ አባል፤ እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ስለሚካሔደው አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነትና ወሳኝነትን አበክረው በማንሳት ያሳስባሉ።አንኳሮችየድግግሞሽ የምርጫ ጥሪ መንስዔዎችየኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፋይዳዎች ግንዛቤ ደረጃየምርጫ ጥሪShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ