Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በኢትዮጵያዊነት ለመተሳሰር አንድ የቀረን ነገር የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ነው፤ በእዚያ ብንገናኝ ጥሩ ነው" አቶ በድሉ ደስታ

Bedilu Desta.png

Bedilu Desta. Credit: B.Desta

አቶ በድሉ ደስታ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስመራጭ ኮሚቴ አባል፤ እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ስለሚካሔደው አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነትና ወሳኝነትን አበክረው በማንሳት ያሳስባሉ።


አንኳሮች
  • የድግግሞሽ የምርጫ ጥሪ መንስዔዎች
  • የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፋይዳዎች ግንዛቤ ደረጃ
  • የምርጫ ጥሪ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now