በየነ መረሳ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የነርስነትና አዋላጅነት ትምህርት ቤት ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ በቪክቶሪያ ነዋሪ በሆኑ አፍሪካውያን ሴቶች ላይ በማካሔድ ላይ ስላሉት የቅድመ እርግዝና ክብካቤ ጥናታዊ ምርምር ፕሮጄክት ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የቅድመ እርግዝና ክብካቤ ፕሮጄክት ትልሞች
- የቅድመ እርግዝና ክብካቤ ምንነት
- የአፍሪካውያን ሴቶች ቅድመ እርግዝና ክብካቤ ግንዛቤ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
